የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚካሄደውን ምርጫ አስመልክቶ ጊዜያዊ የጊዜ ሰሌዳ ለፓርቲዎች እና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ይፋ አደርገ!
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 6ተኛው አጠቃላይ ምርጫን በአብዛኛው የአገራችን ክፍሎች አከናውኖ እጠናቋል።በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ውስጥ በሚገኙ 17 ምርጫ ክልሎች (በአብዛኛው የክልል ምክር ቤት) ምርጫ ሳይካሄድ ቀርቷል።በክልል የሚያስፈልገው የጸጥታ ፍላጎቶች ከተሟሉ ምርጫው ሊከናወንበት የሚችልበትን ጊዜያዊ ሰሌዳ ለፓርቲዎች እና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ይፋ አድርጓል።
@YeneTube @FikerAssefa