Get Mystery Box with random crypto!

UMS NEWS

Telegram kanalining logotibi ums_news — UMS NEWS U
Telegram kanalining logotibi ums_news — UMS NEWS
Kanal manzili: @ums_news
Toifalar: Texnologiyalar
Til: Oʻzbek tili
Mamlakat: Oʻzbekiston
Obunachilar: 1.08K
Kanalning ta’rifi

UMS(UNION OF MUSLIM STUDENTS )
⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️
OUR MULTIPURPOSE BOT @unionofmuslimstudentsbot
OUR TOP CHANNELS AND GROUPS
1. @unionofmuslimstudents
2. @UMS_NEWS
3. @UMS_Quran_group
3. @ums_Quran
4. @UMS_PROMOTION1
5. @ums_Afaan_Oromoo
6. @ums_babulrayan

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

2

2 stars

0

1 stars

0


Oxirgi xabar

2021-02-01 21:09:20 #Ambo University

To the First Year Students of Ambo University who completed the first semester classes and your studies interrupted due to Covid-19.
This is a reminder that you're requested to report back to campuses on the coming Friday and Saturday (28-29 Tir, 2013.)

UMS(UNION OF MUSLIM STUDENTS )

OUR MULTIPURPOSE BOT
1. @unionofmuslimstudentsbot

OUR TOP CHANNELS AND GROUPS
1. @unionofmuslimstudents
2. @UMS_NEWS
3. @UMS_Quran_group
3. @ums_Quran
4. @ums_Afaan_Oromoo
5. @ums_babulrayan
108 views18:09
Ochish/sharhlash
2021-02-01 21:07:31 #Grade12

ትምህርት ሚኒስትር ለ12ኛ ክፍል ፈተና የሚያስፈልጉ 400,000 ታብሌቶች ወደ ሀገር አልገቡም ሲል በዛሬው እለት አስታውቋል::

UMS(UNION OF MUSLIM STUDENTS )

OUR MULTIPURPOSE BOT
1. @unionofmuslimstudentsbot

OUR TOP CHANNELS AND GROUPS
1. @unionofmuslimstudents
2. @UMS_NEWS
3. @UMS_Quran_group
3. @ums_Quran
4. @ums_Afaan_Oromoo
5. @ums_babulrayan
118 views18:07
Ochish/sharhlash
2021-02-01 13:18:10
እጅጉን አስገራሚ የሆኑ እውነታዎችን እና የአለም ድንቅ ክስተቶችን በየቀኑ የሚለቀቅበትን ቻነል https://t.me/joinchat/RK6BeX9ROoRDX8Z8

OVER VIEW
176 views10:18
Ochish/sharhlash
2021-01-29 20:30:40 _ ቦንጋ ዩንቨርሲቲ _

ለቦንጋ ዩንቨርሲቲ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች

የ2012 ዓ.ም አንደኛ አመት ተማሪዎች የመግቢያ ቀን

ጥር 28 እና 29
@unionofmuslimstudentsbot
323 views17:30
Ochish/sharhlash
2021-01-29 08:45:50 وأرادو به كيد فجعلناهم الأخسرين
I love this verse

@ums_Quran
@ums_Quran
76 views05:45
Ochish/sharhlash
2021-01-29 08:45:50 @ums_Quran
@ums_Quran
68 views05:45
Ochish/sharhlash
2021-01-29 08:45:50 @ums_Quran
@ums_Quran
72 views05:45
Ochish/sharhlash
2021-01-29 08:45:49 @ums_Quran
@ums_Quran
73 views05:45
Ochish/sharhlash
2021-01-29 08:45:49 @ums_Quran
@ums_Quran
67 views05:45
Ochish/sharhlash
2021-01-28 23:54:22 #ማስታወቂያ

ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ አመት መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ

የአምቦ ዩኒቨርሲቲ የአንደኛ አመት መደበኛ ተማሪዎች ጥር 28 እና 29 ቀን 2013 አ/ም በግቢው በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ የወጣው ማስታወቂያ ያመለክታል።

ተማሪዎች በፊት በነበራችሁበት ካምፖስ በተጠቀሰው ቀን በአካል በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ እና የዲፓርትመንት ምደባችሁን ደግሞ ከጥር 26 ጀምሮ በዩኒቨርሲቲው የኦንላይን አድራሻ estudent.ambou.edu.et ማየት ምትችሉ መሆኑን ይገልፃል።

ይህንንም ተከትሎ ከተቀመጠው ቀን ዘግይቶም ይሁን ቀድሞ የሚመጣ ተማሪን ዩኒቨርቲው እንደማይቀበል ያሳስባል።

ተማሪዎች በኮሮና ወረርሺኝ ሳቢያ ለረጅም ጊዜ ከትምህርት ገበታቸው ርቀው ዳግም መንግስት ባስቀመጠው የመከላከል መርህ ተማሪዎች በጥንቃቄ የመከላከል መርሆችን እየተከተሉ ትምህርታቸውን መቀጠል እንደሚችሉ መወሰኑን ተከትሎ የአምቦ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ ተመራቂ ተማሪዎችን ቀጥሎም ተመራቂ ያልሆኑ ተማሪዎችን ጥሪ በማድረግ የመማር ማስተማር ሂደቱን እያስቀጠለ ይገኛል።

ዩኒቨርሲቲው የዘንድሮ ተመራቂ ተማሪዎችን ባስቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መስፈርት ጥር 22 ቀን 2013 አ/ም ለማስመረቅ ዝግጅቱን አጠናቋል፤ይህንንም በማስመልከት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ከመቀነስ አንፃር ዩኒቨርሲቲው ባስቀመጠው የመከላከል መርህ ተመራቂ ተማሪዎች ግቢውን ከለቀቁ በኃላ የመጀመሪያ አመት ተማሪዎችን በመቀበል ትምህርታቸውን እንዲቀጥሉ በመወሰኑ የመጀመሪያ አመት ተማሪዎች ከላይ በተቀመጠላችሁ ጊዜ መሰረት በግቢው በመገኘት ትምህርታችሁን እንድትጀምሩ ዩኒቨርሲቲው ያሳስባል።

የአምቦ ዩኒቨርሲቲ የሬጅስትራል ፅ/ቤት


UMS(UNION OF MUSLIM STUDENTS )

OUR MULTIPURPOSE BOT
1. @unionofmuslimstudentsbot

OUR TOP CHANNELS AND GROUPS
1. @unionofmuslimstudents
2. @UMS_NEWS
3. @UMS_Quran_group
3. @ums_Quran
4. @ums_Afaan_Oromoo
5. @ums_babulrayan
298 viewsedited  20:54
Ochish/sharhlash